የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቱሉ ኤጀርሳ ወረዳ 14 አስተዳደር

በመደመር እሳቤ ለሁለንተናዊ ብልፅግና
እንተጋለን

ቱሉ ኤጀርሳ ወረዳ 14 አስተዳደር በ2014 ዓ.ም ከወረዳ 01 ለቡ አስተዳር በመከፈል የተቋቋመ ሲሆን በውስጡም 5 ክላስተሮች እና 63 ብሎኮች ያሉት ወረዳ በመሆኑ ማንኛውንም መንግስታዊና የፓርቲ አገልግሎቶችን በበቂ ሁኔታ የሚሰጥ ወረዳ ነው።

see more
የአቶ ያረጋል ተመስገን መልእክት

በመደመር እሳቤ ለሁለንተናዊ ብልፅግና
እንተጋለን

እንደሚታወቀው የወረዳችን ብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በርካታ ተግባራትን እያከናወንን እንደምንገኝ ይታወቃል ። ከዚህም መካከል ለፓርቲው አቅም በመሆን የውስጠ ፓርቲ እና የፖለቲካ ስራዎች ጠንካራና ውጤታማ ሆነው እንዲቀጥሉ የበኩላችንን አስተዋጽኦ እያበረከትን እንገኛለን። ከዚህ በተጨማሪም በቴክኖሎጂ የታገዘ የበይነ መረብ ስራዎችን አጠናክረን በመቀጠል ውጤታማ ስራ መስራት ችለናል ከዚህም በተጨማሪ ይህንን ዌብሳይት ዴቨሎፕ በማድረግ የዘመነ ተግባር ለማከናወን ጥረት የምናደርግ ይሆናል። አቶ ያረጋል ተመስገን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ቱሉ ኤጀርሳ ብልጽግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና ስነምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ

በወረዳው የኢንስፔክሽን ስነምግባር ኮሚሽን ጽ/ቤት የትጡ ስልጠናዎች

Hot Beverages

👇👇👇👇

በተሻሻለው የኮሚሽኑ አደረጃጀትና አሰራር የተሰጠ ስልጠና።

Cold Beverages

👇👇👇👇

በፀረ ሙስና እና መልካም አስተዳደር ለጠቅላላ ሰራተኛ የተሰጠ ስልጠና።

Refreshment

👇👇👇👇

በፓርቲ አሰራር እና አደረጃጀት ዙሪያ ለአባለት የተሰጠ ስልጠና።

Special Combos

👇👇👇👇

በፓርቲ አደረጃጀት መመሪያ ዙሪያ ለቤተሰብ የተሰጠ ስልጠና።

Burger & French Fries

👇👇👇👇

በፓርቲ ዲሲፕሊን መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ለአመራር እና አባላት።

Gallery

ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ መሰረት ነው!

በ2016 ዓ.ም የተሰሩ ስራዎች በፎቶ

Nifas Silk Lafto Prosperity Woreda 14 Leaders

____________

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 14 አመራሮች

አቶ ያረጋል ተመስገን

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ 14 ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ የኢንስፔክሽን ስነምግባር ኮሚሽን ጽ/ቤት ኃላፊ

➖➖➖➖➖

አቶ ማናየህ ሙሉአለም

የኮሚሽኑ ማኔጅመንት ሰብሳቢ

➖➖➖➖➖

ወ/ሮ ሌንሳ በላይነህ

የኮሚሽኑ ማኔጅመንት ም/ሰብሳቢ

➖➖➖➖➖

ወ/ሮ ሰልማ ከማል

የኮሚሽኑ ማኔጅመንት ፅሃፊ

➖➖➖➖➖

አቶ አዳም በላቸው

የኮሚሽኑ ስራ አመራር አባል

➖➖➖➖➖

አቶ መለሰ ካሳ

የኮሚሽኑ ስራ አመራር አባል

➖➖➖➖➖

ወ/ሮ ፅጌሬዳ ዳዊት

የኮሚሽኑ ስራ አመራር አባል

➖➖➖➖➖